Зарегистрироваться
Восстановить пароль
FAQ по входу

На амхарском языке

Уважаемые пользователи!
Просим обратить внимание на рекомендации по оформлению материалов для авторских разделов.

Смотри также

Теги, соответствующие этому тематическому разделу

Файлы, которые ищут в этом разделе

Активные пользователи раздела

  • Без фильтрации типов файлов
9ኛ እትም — አዲስ አበባ: ሜጋ አሳታሚ ድርጅት, ፲፱፻፺፮ — ፭፻፶፫ ገጽ 9-е изд. — Аддис-Абеба: Изд-во Мега, 2003. — 236 с. ደራሲ ሐዲስ አለማየሁ የኖሩበትን የፊውዳሉን ዘመን ባህል፣ አስተሳሰብ እንዲሁም የአኗኗር ዘይቤ በዘመኑ ያልተፈጠረን አንባቢን ጭምር በምናቡ ዘመኑን እየሳለ ያልኖረበትን ዘመን ጣእም እንዲያጣጥም ያስቻለበት ድንቅ የፍቅር መጽሐፍ ነው። በኢትዮጵያ ዘመናዊ የአማርኛ የልቦለድ ስነጽሑፍ ታሪክ በብዙ ጸሐፍት ቁንጮ ስፍራን የያዘም ነው። В романе «Любовь до гроба» (1965) дана картина жизни монархической Эфиопии....
  • №1
  • 5,87 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
መንግሥቱ ለማ (1924-1988) በጣሊያን ወረራ ዋዜማ በሀረር ሀደሬ ጢቆ መካነ ሥላሴ ተወልዶ ከቆሎ ተማሪነት ተነስቶ የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ደቀመዝሙርነት እስከመሆን በቅቶ የቅኔ ቤት ሊቅነት ሳይበቃው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ቀደምቶች መሃከል ለመደብለቅ የበቃ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ድንቅ ገጣምያን/ፀሃፌ ተውኔቶች አንዱ ነው። አባቱ አለቃ ለማ ኃይሉ ወልደ-ታሪክ (ታሪክ የእናታቸው ስም ነው - ምናልባት በኢትዮጵያ ታሪክ የእናታቸውን ስም ከስማቸው አስተባብረው በመጻፍ የመጀመሪያው ሳይሆኑ አይቀሩም) ታዋቂ የቤተክርስቲያን ሊቅ የነበሩ ሲሆን በመጀመሪያ ላይ የመንግስቱን የአስኳላ (በወቅቱ ዘመናዊ...
  • №2
  • 2,52 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
አዲስ አበባ: ሻማ ቡክስ, 2002 — ISBN: 978-99944-0-019-5 Аддис-Абеба: Шама Букс, 2002 — 93 с. «Маленький принц» (фр. Le Petit Prince) — наиболее известное произведение Антуана де Сент-Экзюпери.
  • №3
  • 9,88 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
አዲስ አበባ: ቦሌ ማተሚያ ቤት, 1981. — 120 ገጽ Аддис-Абеба: Изд-во Боле, 1987. — 120 c. ደራሲ ስብሐት የአንድ የአጭር ልቦለዶች ስብስብና የሦስት መካከለኛ ልቦለዶች "አምስት ስድስት ሰባት"፣"ሌቱም አይነጋልኝ"፣"ትኩሳት"፣ "ሰባተኛው መልአክ" ደራሲ ብቻ ሳይሆን ከ30 ለበለጡ ዓመታት ጋዜጠኛም ነበር ። ጋዜጠኛው ስብሐት በ"አዲስ ዘመን" ጋዜጣ፣ "ሄራልድ" ጋዜጣ፣ "መነን" መጽሔት ፣ "Addis Reporter" ጋዜጣ፣ "የካቲት" መጽሔት፣ "ቁምነገር" መጽሔት፣ "ለዛ" መጽሔት፣ "አዲስ አድማስ" ጋዜጣ፣ "ሮዝ" መጽሔት ላይ ከአምደኛነት እስከ ዋና አዘጋጅነት መስራት ብቻ...
  • №4
  • 2,71 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
አዲስ አበባ: ኩረዝ አሳታሚ ድርጅት, ፲፱፻፹፬ — 372 ገጽ Аддис-Абеба: Курэз, 1992. — 372 с. ኦሮማይ በጋዜጠኛና ደራሲ በዓሉ ግርማ በ1975 ዓ.ም ለህትመት የበቃ ድርሰት ነው። የመጽህፉ መቼት በጊዜው በነበረው በኤርትራ ክፍለ ሃገር ይካሄድ በነበረውቀይ ኮከብ ዘመቻ ዙርያ የሚያጠነጥን ነው። Бэалю Гырма (1938 или 1939 — 1984) — эфиопский писатель-прозаик, журналист, государственный и общественный деятель. Писал на амхарском языке. Ранние романы писателя — «За горизонтом»...
  • №5
  • 4,40 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
አዲስ አበባ: ኩረዝ አሳታሚ ድርጅት, ፲፱፻፹፬ — 372 ገጽ Аддис-Абеба: Курэз, 1992. — 372 с. ኦሮማይ በጋዜጠኛና ደራሲ በዓሉ ግርማ በ1975 ዓ.ም ለህትመት የበቃ ድርሰት ነው። የመጽህፉ መቼት በጊዜው በነበረው በኤርትራ ክፍለ ሃገር ይካሄድ በነበረውቀይ ኮከብ ዘመቻ ዙርያ የሚያጠነጥን ነው። Бэалю Гырма (1938 или 1939 — 1984) — эфиопский писатель-прозаик, журналист, государственный и общественный деятель. Писал на амхарском языке. Ранние романы писателя — «За горизонтом»...
  • №6
  • 8,41 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
ሰባተኛ እትም — አዲስ አበባ, 2007. — ፪፻፴፮ ገጽ 7-е изд. — Аддис-Абеба, 2014. — 236 с. ማንንም ሰው ከእናቱ ማሕጸን ጀምሮ ምኞትና ጥንቃቄ ሊለየው እንደማይገባ የሚያትት ሲሆን በመታየት ላይ ያለው እውነታ ግን አዳጋች የሆነና የሰው ዘር በድህነት ተወልዶ፣ አድጎ እና ኑሮው በድህነት እንደሚያልፍ ያሳያል። እንዲህ ያለው ሁኔታ አግባብ አለመሆኑንም ይሞግታል። Сатира о ребенке, который не хочет появлятся на свет, так как уверен, что там его не ждет ничего хорошего.
  • №7
  • 4,48 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
ልቦለድ — አዲስ አበባ: ንግድ ማተሚያ ቤት, ፲፱፻፷፪ — ፫፻፴ ገጽ Роман. — Аддис-Абеба: Изд-во Ныгыды, 1970 — 330 с. Daniachew (or Dagnachew) Worku. Adefris, a Novel One of the classical works of literature from the 1970s, this is the story of a young student from Addis Ababa, who lives with a landlady in the country for some time. He is a progressive and modernist individual who rationalizes too much...
  • №8
  • 24,38 МБ
  • добавлен
  • описание отредактировано
В этом разделе нет файлов.

Комментарии

В этом разделе нет комментариев.